መዝሙር፡ አምላኩሰ ለአዳም (የአዳም ፈጣሪው) . . . . ።
ንባባት፡ ገላ 5፤1 እስከ ፍጻሜ፤ ያዕ 5፡14 እስከ ፍጻሜ፥ የሐዋ ሥራ 3፡1-12፥ ዮሐ 5፤1-25
ስብከት፡ እግዚአብሔር ይረድኦ ውስተ ዓራተ ሕማሙ፥ ወይመይጥ ሎቱ ኵሎ ምስካቢሁ እምደዌሁ፤ አንሰ እቤ እግዚኦ ተሣሃለኒ፥ “እግዚአብሔር በደዌ አልጋ ሳለ ይረዳዋል፤ መኝታውንም በበሽታው ጊዜ ያነጥፍለታል፤ እኔም አቤቱ ማረኝ እልሃለሁ” መዝ. 40፡3~4።
የአባ ዳዊት ስብክትን ለማዳመጥ
All the contents on this site are copyrighted ©. |