2017-11-28 15:04:00

ቅዱስነታቸው በምያንማር ለሚያደርጉት ጉዞ የመረጡት አርማ


ቅዱስነታቸው በማያንማር ለሚያደርጉት ጉዞ የመረጡት አርማ

 

VViaggio Apostolico del Santo Padre in Myanmar e Bangladesh
            (26 novembre - 2 dicembre 2017)

 

ቅዱስነታቸው በማያንማር ለሚያደርጉት ጉዞ የመረጡት አርማ በልብ ቅርጽ የተሰራ እና በላዩ ላይ ሰላም እና ፍቅር የሚል ጹሑፍ የታተመበት ሲሆን በዚሁ የልብ ቅርጽ ውስጥ ደግሞ በግራ በኩል የማያንማር ሪፖብሊክ የሀገሪቷ ካርታ በቀኝ በደኩል ደግሞ የሰላም ምልክት የሆነውን  ነጭ እርግብ በእጃቸው ላይ በማይዝ ቅዱስነታቸው የተነሱት ፎቶ ታትሞ ይገኝበታል። ይህም አርማ በሁለቱ ሀገራት ሕዝቦች መካከል ያለውን ልዩነት፣ ይህም ማለት አብዛኛው የማይንማር ማሕበረሰብ የቡዳ እምነት ተከታይ ነው፣ ቅዱስነታቸው የሚወክሉት ደግሞ የክርስቲያን ማሕበረሰቡን ነው፣ በሁሉቱ ማሕበረሰቦች ዘንድ ልብ ለልብ የሚያገናኝ  በፍቅር እና በሰላም የታጀበ ግንኙነት ይኖር ዘንድ ምኞቱን የሚገልጽ እና ይህንንም ምኞት በይፋ የሚያበስር  አርማ ነው።

 

 








All the contents on this site are copyrighted ©.