አንትሙ ብርሃኑ ለዓለም አዕማደ ቤተ ክርስትያን አንትሙ ብርሃኑ ለዓለም። ንባባት፡ 2ጢሞ 4፡1~9፥ 2ጴጥ 1፡12~19፥ የሓ.ሥ 23፡10~23፥ ሉቃ 6፡1~20።
ምስባክ፡አልቦ ነገር ወአልቦ ነቢብ ዘኢተሰማዓ ቃሎሙ፥ ውስተ ኩሉ ምድር ወጽአ ነገሮሙ፥ ወእስከ አጽናፈ ዓለም በጽሐ ንባቦሙ። ንግግር ወይም ቃል የላቸውም፤ ድምፃቸውም አይሰማም፤ ነገር ግን መልእክታቸው ወደ ዓለም ሁሉ ይሰራጫል - መዝ. 19፡4።
All the contents on this site are copyrighted ©. |